$ 0 0 ሰኔ 02 2008/ አልሸባብ በሞት አፋፍ ላይ ያለ ድርጅት መሆኑን የመንግስት ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ጽ/ቤት ኃላፊ ሚኒስትር አቶ ጌታቸው ረዳ ገለጹ፡፡ መከላከያ ሰራዊቱ ከሶማሊያ መከላከያ ሰራዊት ጎን በመቆም አልሸባብ ላይ የሚፈጽመውን ጥቃት አጠናከሮ እንደሚቀጥል ተናግረዋል፡፡ በዚህ ዙሪያ ሚኒስትሩ አቶ ጌታቸው ረዳ በኢቢሲ እስቱዲዮ በመገኘት ማብራሪያ ሰጥተዋል