$ 0 0 በሀገራችን እስታዲዬሞች ውስጥ በሚነሱ ብጥብጦችና አላስፈላጊ የእስፖርት ሥነ ምግባር ጉድፈቶች ምክንያት ተመልካች ከእስታዲዬም እንዲርቁ እንዲሁም የእግር ኳሱን እድገት እንዲቀጭጭ እያደረገ ነው፡፡ ለዚህ መፍትሄ ለመስጠትና ተጠያቂነትን ለማስፈን ሲባል ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት የፓናል ውይይት አዘጋጅቷል፡፡ እንዲሁም ሌሎች ሀገራዊ የእገረ ኳስ ጉዳዮች ተካተዋል....