$ 0 0 አርበኛ ጀኔራል ጃጋማ ኬሎ ወራሪ ፋሽት ጣሊያንን ለመወጋት በተደረገው ብርቱ ተጋድሎ ውስጥ ገና በልጅነት እድሜያቸው ነበር የተቀላቀሉት፡፡ በህይወት ቆይተው የዛኔውን ጦርነት ትክክለኛ ታሪክ ለዚህ ትውልድ ለማስተላለፍ ብቸኛው አርበኛ ናቸው ይባላል፡፡ ሻ/ሃይሌ ገብረስላሴ የፋሲካ በዓልን ምክንያት በማድረግ ከእሳቸው ጋር ቆይታ አድርጎ ነበር፡፡